“ ፍፁም ቅጣት ምቱ ቀላል ነገር ነበር ” የኒውካስል ዩናይትዱ አሰልጣኝ ማቲያስ ጄስሌ ቡድናቸው ዛሬ እድል አብራው እንዳልነበረች ተናግረዋል። “ መጥፎ እድል ነበር ” ያሉት አሰልጣኙ “ ቡድኑ ዛሬ ድንቅ ነበር ነገርግን መጨረሻው ከባድ ነበር “ ሲሉ ገልጸዋል። ስለ ፍፁም ቅጣት ምቱ ያነሱት አሰልጣኙ “ የተፈጠረው በጣም ቀላል ነገር ነበር ” ብለዋል። አክለውም “ ይሄ ሁኔታ ካሰጠ ወደፊት ብዙ ፍፁም ቅጣት ምት መስጠት አለባችሁ ግን ጥሩ አይደለም ” ሲሉ ተደምጠዋል። “ ቡድኑ ዛሬ ምርጥ ነገር አድርጓል ነገር ግን የተወሰኑ ተጨዋቾች ማስፈረም አለብን ” ጨምረው ተናግረዋል።
https://t.me/Bisrat_sport_433_ethio/84894Advertise on this channel
Sign up to book placements and manage campaigns in the advertiser cabinet.
Escrow-protected deal — pay only after the ad is published.
Open 4-3-3 ስፖርት በኢትዮጵያ on Telegram
Jump straight to @Bisrat_sport_433_ethio on Telegram. Adstail opens it in a new tab so your stats session stays intact.
Explore the latest sports news from Ethiopia, Africa, and Europe in this channel. Get updates on local matches, detailed statistics, and live game broadcasts. Engage with insights and commentary from the world of football and other sports, all delivered in a lively and informative tone.
vs last week
Reach (week avg) ÷ subscribers
Average for the past 7 days
195 this week
Average comments per month
Average reactions per month
Updated Jul 3, 2026, 3:14 AM UTC
Trends
How subscribers, reach and posts change over time.
Subscribers
Reach
Posts
Latest post
Top post (last 30 days)
Frequently Asked Questions
Quick answers about advertising on 4-3-3 ስፖርት በኢትዮጵያ.